Рет қаралды 1,199
ፍቅርን ለጣለችዋ ቤተ ክርቲያን የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ማስጠንቀቂያ (ራእይ 2:1-7) Part One
ዋና ሐሳብ
ክርስቶስ የቤተ ክርቲያኑ መገለጫዋ ከሆኑት መልካም ምግባር፣ በመከራ ፅናትና ጤናማ አስትምህሮ በተጨማሪ ስለ ፍቅር ሕይወት ማነስ ያስጠነቅቃል ንስሃም ለሚገቡ ሁሉ ተስፋን ይሰጣል::
በጕባኤ ሥላሴ በየሳምንቱ እሑድ ጠዋት አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ እንጋብዝዎታለን
October 28, 2018 - Time - 10:45 am - 1:00 pm
7800 Telegraph Road, Alexandria Virginia