Рет қаралды 278
ዘጸ. ምዕራፍ 20:8 የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ።
የሰንበት ጥሪ ከፈጣሪ
በሽሽት የማናመልጠውን አጨናናቂ ጊዜ በእግዚአብሔር ሰንበት ውስጥ እንለፈው!
በጕባኤ ሥላሴ በየሳምንቱ እሑድ ጠዋት አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ እንጋብዝዎታለን
Time - 10:45 am - 1:00 pm
7800 Telegraph Road, Alexandria VA
Contact- 240 461 8681