Рет қаралды 963
EBC
በአዲስ አበባ አቅመ ደካሞችን ለመመገብ በተቋቋሙ የምገባ ማዕከላት አሁን ላይ እስከ 35 ሺህ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ #ebc #etv #news #zena #EthiopianBroadcastingCorporation #viral