Рет қаралды 22
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው፣ ዳግመኛ የተወለድ ክርስቲያኖች የክርስቶስ አአምሮ ወይም ልብ አላቸው። ይህን ኣእምሮ ዓእንዴት እንደሚያዳብሩት እና እንደሚጠቀሙበት ሲያውቁ ያዛ አእምሮ ተጠቃሚ ይሆናሉ። በዛሬው መልእክት ውስጥ፣ የክርስቶስን ኣዕምሮን መያዝ ምን ማለት እንደሆነ እና በዚህ አእምሮ ውስጥ ያሉ አንዳንድ የአሠራር ዘርፎችን በጨረፍታ አካፍላለሁ። በመልዕክቱ እንደሚባረኩ ተስፋ አደርጋለሁ። 16 “ያስተምረው ዘንድ የጌታን ልብ ማን አውቆት ነው?” እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን” (1ኛ ቆሮ2፡16