Рет қаралды 90
Ethiopian Embassy Washington D.C.
ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ በዋሽንግተን ኤምባሲ ፖድካስት ቀርበው ቃለ ምልልስ አድርገዋል።በዚህም የሴናተር ክሪስ ኩንስ የኢትዮጵያ ጉብኝት እንድምታ፣ የዳያስፖራ ወገኖቻችን በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች እያደረጓቸው ያሉ የድጋፍ ሰልፎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ተዳሰዋል። ቃለ ምልልሱ ቀጥሎ ቀርቧል፤