Рет қаралды 17,305
#መክሊትሙሉጌታ #ግጥም #ምንህናት
"ከዕለታት አንድ ቀን" የተሰኘው የግጥም አልበሜ በውስጡ አስር ግጥሞችን የያዘ ሲሆን በመሀል አንድ ቀን እየዘለልኩ ለተከታታይ አስር ቀናት የምለቀው ይሆናል። እስከዛሬ በትዕግሥት ስለጠበቃችሁኝ በጣም በጣም አመሰግናለሁ: እንደምትወዱትም ተስፋ አደርጋለሁ።
ምስጋና ይድረስልኝ:-
-ለጥላ ስቱዲዩ
-ለደቦል ኘሮሞሽን
-ለዳዊት ሙሉጌታ (ግራፊክስ)
-ለዘሩባቤል (ፎቶግራፈር)
-ለነባ ስጦታዬ
-ለዳሪክ
-ለቤተሰቦቼ እና ለራሴ🤗
☆ከሁሉም በላይ ሁሉን በጊዜዉ ዉብ ላደረገልኝ ፈጣሪ አመሰግናለሁ🙏🏾💜