Рет қаралды 3,047
ተሻግረህ ውረስ
በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚደረገው የአገረ ስብከቱ የአባቶች ጉባዔ ከጥቅምት 23-25/2016 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ገንደባ ቤቴል "ተሻግረህ ውረስ" በሚል መሪ ቃል ይካሄዳል።
በዚህ ጉባዔ ከሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ዋና ኃላፊ ቢሾፕ ደጉ ከበደ ጀምሮ ትልልቅ የእግዚአብሔር ሰዎች ተገኝተው የእግዚአብሔርን ቃል የሚያካፍሉ ሲሆን በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ አባቶች በሙሉ የጉባዔው በረከት ተካፋይ እንድትሆኑ የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የአባቶች መክሊት ክፍል ግብዣውን ያቀርባል።
"ተሻግረህ ውረስ"
ጥቅምት 23-25/2016 በወላይታ ሶዶ ገንደባ ቤቴል።