Рет қаралды 54,745
ኤልያስ የኩላሊት ዕጥበቱን ካቆመ ስምንተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ከአልጋው መነሳት እንኳን ቀላል አልሆነለትም፡፡ የቤት ሰራተኛው ጀማነሽ ወርቁ እየደከመው መሄዱን ብትረዳም ጉልበቱ እስኪያብጥ ድረስ ተንበርከኮ መጸለይ መቻሉ ግን ግራ አጋብቷታል ፡፡
- Taem Radio ጣዕም ሬድዮ
ሌሎች ተወዳጅ ዝግጅቶቻችንን ለማግኘት Taem Media ጣዕም ሚዲያን Subscribe ያድርጉ
"እያንዳንዱ ታሪክ ኃይል አለው"