Рет қаралды 90
ታላቅ የምሥራች!!!
የግእዝ ቋንቋን በአጭር ጊዜ ማወቅ ለምትፈልጉ በሙሉ "ዋሸራ "የግእዝ ቋንቋ ማሠልጠኛ ማዕከል በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ግቢ በሳምንት ሁለት ቀን ቅዳሜና እሑድ ሥልጠናውን መስጠት ጀምሯል።እርስዎም የዚህ ታላቅ ዕድል ተጠቃሚ ለመሆን ፈጥነው ይምጡና ይመዝገቡ።በአጭር ጊዜ የግእዝ ቋንቋን አቀላጥፈው እንዲናገሩ እናደርግዎታለን!!!
ትምህርቱ የሚሰጥበት ቀን ቅዳሜና እሑድ
ክፍለ ጊዜ/ሰዓት
ቅዳሜ፦
ከ 4:00-6:00
ከ 6:30-8:30
ከ 9:00-11:00
ከ 11:30-1:30:00
ከ 11:30-1:30
ሥልጠናው የሚወስደው ጊዜ፦6 ወራት ብቻ
የሥልጠና ቦታ፦ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ግቢ
ለበለጠ መረጃ
0911852987
0943313148
ይደውሉ።
ግእዝን ማወቅ ኢትዮጵያን ማወቅ ነው!!!
ዋሸራ ሚዲያ#ethiopia #geez #kana #mezmure #tewahido #addisababa #donkey #ebc ##ebcnestham #ethiopian