Рет қаралды 2,072
Awede Tibeb ዐውደ ጥበብ
አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በ13 ተኛ ክፍለ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ግብጻዊ ሲሆኑ ከ500 ዓመታት በላይ በዚህ ምድር ላይ መኖራቸውንና ከትግራይ እስከ ሸዋ ባለው ክፍል ተዘዋውረው ማስተማራቸው እና ዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስንና ምድረ ከብድ ገዳማትን መትከላቸውን ታሪካቸው ያሳያል፡ይህ ቪዲዮ የሳቸውን ገድል ያትታል