Рет қаралды 1,681
በ30ኛው ክፍል የቪንቴጅ ቆይታችን ከኑር አክመል ጋር ስለፊልም ስራ አውርተናል። ለመጀመሪያ ጊዜ ፊልም ሲያዘጋጅ የ20 ዓመት ወጣት(ልጅ) ነበር። አሁን አራት ፊልም ሁለት ተከታታይ ድራማዎችን በመፃፍ፣ በማዘጋጀት እንዲሁም ፕሮዲዮስ አድርጓል። ማንያዘዋል የተሰኘው ፊልሙ በምርጥ አዘጋጅነት ሽልማት አሰጥቶታል።
ከኑር አክመል ጋር የነበረንን ቆይታ እንድትከታተሉ ጋበዝናችሁ።
#podcast #ethiopia #movies