Рет қаралды 13,399
መ/ር አእመረ አሸብር የቀድሞ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሊቃውንት ጉባኤ አባል የነበሩ; በተሐድሶ እንቅስቃሴ ተጠልፈው ከቤተክህነት ኃላፊነታቸውን ለቅው በተሐድሶ መሪነት አስተማሪነት የቆዩ ለብዙዎችም መሰናከል ምክንያት የሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተወግዘው የተለዩ ናቸው። ሆኖም በንስሐ ተመልሰው ይቅርታ ጠይቀው ; ይቅርታቸው በቅዱስ ሲኖዶስ እየታየ ይገኛል። ይህ መርሐ ግብር በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የበደሏትን ቤተክርስቲያን እና ያሳቷቸውን ምእመናን በኢኦተቤ ቴቪ / EOTC TV /ቀርበው ይቅርታ እንዲጠይቁና እንዲያስተባብሉ በወሰነው መሠረት የተዘጋጅ መርሐ ግብር ነው።