Рет қаралды 159
በቡና ማምረት፣ መቁላት፣ የውጭ ንግድ እና በዘርፉ የተሰማሩ ከ60 በላይ ነጋዴዎች እኤአ ከኤፕሪል 8 እስከ 10 ቀን 2022 በቦስተን ማሳቹሴትስ በተካሄደው አለም ዓቀፍ የቡና ኤክስፖ ተሳትፈዋል። ምርታቸውን ለገዥዎች ለማስተዋወቅ እና አድማሳቸውን ለማስፋት እንዳስቻላቸው ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል።
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ ከኢትዮጵያ የመጡ ተሳታፊዎችን ተዘዋውረው ያበረታቱ ሲሆን ስራቸውን በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን ጠይቀዋል።
More than 60 Ethiopians involved in the coffee market participated in the annual Speciality Coffee Expo held in Boston, Massachusetts from April 8-10, 2022.
H.E Ambassador Fitsum Arega encouraged the participants to boost their network with international partners and support their business with technology.