Рет қаралды 12,203
#fana_digital, #ፋና #አዲስ_አበባ #Ethiopia #ኢትዮጵያ #FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
የኦሎምፒክ ሜዳልያ ባለቤት የሆነችዉ የኮማንደር አትሌት ጌጤ ዋሚን የህይወት ታሪክ የያዘ የኢትዮጵያ ጌጥ የተሰኘ መጽሐፍ አርብ ግንቦት 4 ቀን 2015 አ.ም በስካይላይት ሆቴል ይመረቃል ፡፡ መጽሐፉ በአብይ ፈቅይበሉ የተፃፈ ሲሆን የአትሌቷን የሩጫ እና የግል ሕይወት የያዘ ነው፡፡ መጽሐፉ በአማርኛ በኦሮምኛ እና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች የተፃፈ ነው፡፡