Рет қаралды 230
ፍካሬ ዜና ጥር 8 ቀን 2008 ዓ.ም. (January 17, 2016 Weekly Summary)
# በወያኔ አግአዚ ጦር የተገደሉት ከ140 መብለጡ ተነገረ # ግብርና ሌላም ፈጽመዋል የተባሉ ተከሰሱ # የቦምብ አደጋ ጉዳት # በአፍሪካ ቀንድ እየታየ ያለው የኃይል አሰላለፍ ወያኔን እያራደው መሆኑ ታወቀ፡፡ # ወያኔ በየትምህርት ተቋም የደህንነት ሠራተኞችን መመደቡ ታወቀ፡፡ # የካራቱሪ ስራ አሲካያጅ በአለም አቀፍ ደረጃ የውሳኔ ማገጃ አገኘሁ አለ
የሳዑዲ አረቢያ መንግስት አንዲት ኢትዮጵያዊትን አንገቷን በሰይፍ በመግጣት የግድያ ቅጣት ፈጸመባት # በቱርክ፤ በኢራክና በኢንዶኖዢያ በቦምብ አደጋ ሰዎች ሞቱ
አልሸባብ የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይል የጦር ሰፈርን አጥቅቶ 60 ወታደሮች ገደልኩ አለ