Рет қаралды 826
በዛሬው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፖድካስት ክቡር አምባሳደር ፍጹም አረጋ ባደረጉት ቃለ ምልልስ
👉 በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያሉ አዳዲስ መረጃዎች እና መልዕክት ለኢትዮጵያውያን፣
👉 የወቅቱ የኢትዮጵያና እና አሜሪካ ግንኙነት ሁኔታ፣
👉 ማንነትን መሰረት አድርገው ስለሚደረጉ ጥቃቶችና እነዚህን ወንጀለኞች በህግ ጥላ ስር ለማዋል መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት፣ እና ተያያዥ ጉዳዮች አንስተዋል ቀጥሎ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ