Рет қаралды 26,591
ለኢትዮጵያውያን እና ለትውልደ ኢትዮጵያን ከውጪ ሀገር የውጪ ምንዛሬ ለሚልኩ በሀገር ውስጥ ካሉ 31 የንግድ ባንኮች 100 ቢሊየን ብር የኢንቨስትመንት ብድር ቀርቧል!
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በ31 የንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ባንኩ ከመደበው ገንዘብ ብድር ለማግኘት ማመልከት እንደሚችሉ ተነግሯል!
ከፍተኛ የማበረታቻ ብድር በመሆኑ ለዲያስፖራው እና ለጠቅላላ ኢኮኖሚው ያለውን እድል እና ኢኮኖሚው ከዚህ ማበረታቻ ለማትረፍ ማድረግ የሚያስፈልገው ጥንቃቄን በተመለከተ የሚከተለውን መረጃ ተመልከቱ::
Email: Wase.belay12@gmail.com
Facebook፦ / economistwasyhun
Telegram: t.me/WaseAlpha