Рет қаралды 280
OROMIA11: ሰሞነኛ መረጃ 10-15-2024
1.በምዕራብ ወለጋ ሁለት ሲቪሎች በመንግሥት ታጣቂዎች ተገድለዋል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
2. በፊንፊኔ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ዳግም ተሰማ።
3. የቦረና ኦሮሞ የገዳ ሥርዓት አካል የሆነው የኦዳ ቡሉ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
4. የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነ ግዙፍ አውሮፕለን በተያዘው ጥቅምት ወር እንደሚረከብ ገለጸ።
5. በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልዲያ በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ለሰዓታት የዘለቀ “ከባድ” የተኩስ ልውውጥ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ።
6. በደቡብ ኢትዮጵያ ሶስት አርሶ አደሮች በጥይት ተደብድበው መገደላቸው ተነገረ።
7. በሰሀራ በረሀ ለ50 ዓመታት ያልታየ ዶፍ ዝናብ መውረዱን የሳተላይት ምስሎች አመላከቱ።
8. እስራኤል በኢራን ላይ የምትወስደው የአጻፋ እርምጃ በወታደራዊ ተቋማት ላይ የተገደቡ መሆኑን ኔታንያሁ ለባይደን መናገራቸው ተሰምትዋል።