Рет қаралды 636
ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ የአገራችን ክፍሎች ውስጥ ወያኔ በሕዝብ ላይ ያደረገውን ጭፍጨፋ ማንም ክርስቲያን ነኝ የሚል በሙሉ ማውገዝ እንዳለበትና ከሚጨፈጨፈው ህዝብ ጎን መሰለፍ እንደሚገባውና እወነትን ብቻ መመስከር እንዳለበት ከመጽሃፍ ቅዱስ አስደግፈው ወቅታዊ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል።
በመልዕክታቸውም ስለ ጀግናው አትሌት ፈይሳ ሊሊሳ አና ስለ አርቲስት ይሁኔ በላይ “ሰከን በል” የህዝብ በዝሙር ወቅታዊ ዘፈንም አስተያየት ሰጥተዋል