Рет қаралды 98,248
በተለይም በሕዝቡ ዘንድ ዝነኛ አባባል ነው ተብሎ በሪፖርቱ የተጠቀሰው፣ "ከእንግዲህ ሞቃዲሾ የለችም፤ ከእንግዲህ ሶማሊያ የለችም፤ ሶማሊላንድ ነጻ ሀገር ናት፤ ዕውቅና እንፈልጋለን፤ ይህ መብታችን ነው" (“No more Mogadishu; No more Somalia; Somaliland is Independent Country; we want recognition; it is our right”) የሚለው ነው፡፡ በዚህም ሕዝቡ ለነጻነቱ ያለውን ቁርጠኝነት ቡድኑ መረዳቱ ተጠቅሷል፡፡ ታዲያ የአፍሪካ ህብረት በአካል ወርዶ ያደረገው ጥናት ሳይተገበር ለምን ቆየ? ይህንን እና ሶማሊላንድ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያደረገቻቸውን ስምምነቶች የተመለከተ ጉዳይም ይዘናል:: #ebc #etv #news
#EthiopianBroadcastingCorporation #Fraternity
#ethiopiannews #newsdaily #dailynews #redsea #abiyahmed #ethiopian #ebc #etv #news #EthiopianBroadcastingCorporation #ethiopiannews #newsdaily #Sport #dailynews #redsea #abiyahmed #ethiopia #ministryofeducation #NewsWaveNow #MediaPulseUpdate #CurrentAffairs #GlobalInsightHub #NewsVistaNetwork
#InfoStreamUpdate #PressPlayReports #WorldViewUpdate #InfoBeaconChannel #NewswireExpress
#NewsMindsToday #MediaEcho2023 #InsightLiveNow #GlobalNewsBeat #UpdateVibesNow #InfoSphereLive #CurrentPulseNet #WorldView2023 #ArtificialIntelligence #AI