Рет қаралды 612,657
የተወደዳችሁ የጌታ ልጆች ይህን ዝማሬ ያበረከትኩት በሜሪ ጆይ አማካኝነት እየተገነባ ላለው የችግረኛ አረጋውያን ማህከል ግንባታ ነውና ለዚህ በጎ ሥራ መከናወን የበኩላችሁን እንድታደርጉና የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ እጠይቃለሁ.. በሚከተለው በወንድም አብይ ታደለና እንዳለ ወ/ ጊዮርጊስ ስም በጊዜያዊነት በተከፈተው አካውንት
👉 1000570729148 CBE በመጠቀም ስጦታችሁን እንድታኖሩ እላለሁ .... ለብዙዎችም እንዲደርስ አድርጉ ዘመናችሁ ይባረክ::