Рет қаралды 10,288
Asfaw Bekele Official
የ2ኛ ቆሮንቶስ መጽሐፍ ስለ ቤተ ክርስቲያን መሪነት ከፍተኛ ትምህርት ይሰጣል። እግዚአብሔር እንደሚፈልገው ለማገልገል ከፈለግን የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ምን እንደሚመስል፥ ምን ዓይነት ኃዘንና ደስታን እንደሚያስከትል፥ ከሁሉም በላይ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም እንኳ እግዚአብሔርን እንዴት በታማኝነት እንደምናገለግል ማወቅ አለብን።