Рет қаралды 32
#ኡስታዝ አሕመዲን ጀበል ስለ ብሔራዊ በዓላት፣ ስለ ጁሙዓህ፣ ስለ ሒጃብ፣ ስለ ፍትሐዊነት ... ይናገራሉ!
እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ ያሉ «የኢትዮጵያ» የሚል የጋራ ስም ይዘው፤ ግን ሙስሊሙን ማኅበረሰብ በእምነቱ ሳቢያ አሁንም ድረስ እያገለሉ መሆኑን ተናግሯል። ወንዱን ጺም ካልላጨህ፣ ሱሪ ካላስረዘምክ፣ ሴቶችን ሒጃብ ካላወለቃችሁ እያሉ የሚፈፅሙትን ዘመኑን የማይመጥን አግላይነትና ድንቁርናቸውን ተናግሯል።