Рет қаралды 477
ከ1950 ውቹ ጀምሮ እስከ1970 ዎቹ ድረስ ዝናዋ ኢትዮጵያን አልፎ አለምን ያዳረሰውና መሀል አራዳ ን አንቀጥቅጣ የገዛችው የክራሯ ንግስት ሜሪ አርምዴ ሀገሯ በተሳተፈችበት ነገር ሁሉ ስሟ አለ ።ሁለተኛው የጣሊያን ጦርነት አምባላጌ ዘምታ እግሯን በጥይት የተመታች ሀገሯን የምትወድ ድንቅ ከያኒ ነበረች ።።
ሜሪ ብዙ ነገር ላይ አሻራዋን አሳርፋለች እስቲ እሷ ከጀመረቻቸው ነገሮች ጥቂቶቹን እናንሳ ።
1.የመጀመሪያዋ የውበት ሳሎን ባለቤት
2.የመጀመሪያዋ ፀጉሯን ተተኩሳ ያሳየች
3.የመጀመሪያዋ ቬሎ ዲዛይን ያረገች
4. የመጀመሪያዋ ፋሽን ዲዛይነር
5.የጀመሪያዋ አጭር ቀሚስ ያረገች
6.የመጀመሪያዋ ዳንስ አሰልጣኝ
7.በአገራችን የመጀመሪያውን ክለብ የከፈተች ኢትዮጵያዊ .... ብዙ ነገር ናት ሜሪ አርምዴ