Рет қаралды 2,537
ኦርቶዶክሳውያን በመጀመሪያ እምነታቸው ጸንተው እንዲኖሩ፤ እምነታቸው አስመልክቶ ለሚጠይቋችው መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃች ሁኑ በሚለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል መሰረት «ቅዱሳን በስጋ ከሞቱ በአካለ ነፍስ አያማልዱም» በሚሉ የጸጋ ድሆችና ጨለምተኞች እንዳይስቱ «የቅዱሳን ምልጃ በአካለ ነፍስ» በሚል ርእስ ብፁዕ አቡነ በርናባስ በአትላንታ ቅድስት ማርያም ተገኝተው ያስተማሩትን ትምህርት ይዘንላችሁ ቀርበናል። #Abune_barnabas #ethiopia #orthodox #sebket