Рет қаралды 42,307
Iso Yisehak Ab
ከነሐሴ 28-30/2013 በተደረገው ዓመታዊው የሀዋሳ ቅ/ሰበካ የወጣቶች ጉባዔ ላይ የቀረበ የመዘምራን አገልግሎት ግጥም/Lyricsምንጩ ሙሉ ፍጹም የማይደርቅእጁን ሲከፍት ሁሉም ይጠግባልፍጥረት ሁሉ ሚንበረክክለትበዘመናት ባለብዙ ምሕረት የሚሰባብር የሸክምን ቀንበር የሚያለመልም ደረቁን በትር እርሱ ነው ኢየሱስ የነፍሴ ጌታ ታመልከዋለች ነፍሴ ተፈትታ