Рет қаралды 36,828
ከመስከረም 21-23/2014 በተዘጋጀ የሐዋሳ ቅ/ሰበካ ዓመታዊ የእናቶች ጉባዔ ላይ የቀረበ የመዘምራን አገልግሎት
ግጥም/Lyrics
እኔ አልጠገብኩም ገና
ኢየሱሴን አምልኬው ከልቤ
ፍቅሩ ዘልቆ ገብቶ በውስጤ
አያስችለኝም ዝምም አያሰኝም
ሞቴን በሕይወት ሽሮልኝ ጌታ
አመልከዋለሁ ዛሬም በደስታ
ለእኔ እርሱን ማምለክ ክብሬ ነውና
እዘምራለሁ ጠላቴም ይስማ
ምስጋናው ይሂድ ይሂድ/3x/ ምስጋናው ያርግ
እልልታው ይሂድ ይሂድ/3x/ እልልታው ያርግ