Рет қаралды 303
እምነት በመስማት ነው ። መስማትም በእግዚአብሄር ቃል ነውና ቃሉን በመስማት እምነት ይፈጠራል ያድግማል ፡፤ ያለ ቃሉ እምነት ሊያድግ አይችልም እና የጌታን ቃል ለመስማት ግዜ እና ትኩረት እንስጥ ። የቃሉን እውንነት እንዲገልጥልን የመጽሐፉን ባለቤት የሆነውን መንፈስ ቅዱስን በጸሎት እንጠይቅ ። ለሁላችንም ህያው ቃሉን ያብራልን ። በመጨረሻም ይህ የእግዚአብሄር ቃል ብዙዎች እንዲሰመት ለሌሎች በመላክ /ሼር በማድረግ እንተባበር ፡
Faith comes by hearing. Hearing is by the word of God, and faith is created and grows by hearing the word. Without the word, faith cannot grow and let us give time and attention to hearing the word of the Lord. Let us pray to the Holy Spirit, the owner of the book, to reveal to us the reality of the word. Finally, let us cooperate by sending/sharing this word of God to others so that many may hear it