Рет қаралды 297
EBC
የልብ ማዕከል ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ብቸኛው የልብ ቀዶ ህክምና የሚሰጥ የመንግስት የህክምና ማዕከል ነው። ህክምናውን በነፃ የሚሰጠው ማእከሉ ታዲያ ይህን አገልግሎቱን በአምስት የቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪምች ነው።#ebc #etv #news#EthiopianBroadcastingCorporation#ethiopiannews #newsdaily #Sport #dailynews