Рет қаралды 50,439
ለሁለተኛ ጊዜ ህዋት አማራ ክልልን በወረረች ጊዜ ሰላም ለማስከበር የህይወት መስዋዕትነት ከከፈሉ ጀግኖች መካከል የጀግናው ወንድማችን ወታደር ወርቁ ደሳለው ገዳሜ (ገብረ ሚካኤል) የአሸኛኘት ሥነስርዓትና የሕይወት ታሪክ በጀግኖች አባቶቻችን የጀግና አሸኛኘት ባህልና ትውፊት መሠረት ምዕራብ ጎጃም በቡሬ ወረዳ ጅብገደል ደብረ ኃይል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን።
ለቤተሰቦቹ፣ለዘመዶቹ፣ለአብሮ አደግ ጓደኞቹና ሀገር ወዳድ ለሁኑ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ እግዘዚአብሔር መጽናናትን ያድለን።