Рет қаралды 821
ርዕስ- "አንተ ግን"
በመጨረሻው ዘመን ሰዎች ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላ ወዳዶች
የማይታዘዙ ትዕቢተኞች
ቅድስና የሌላቸው
ለዕርቅ የማይሸነፉ ይሆናሉ።
አንተ ግን
ከነፍስህ አብልጠህ አለምን አትውደድ
ጤናማውን ትምህርት አጥብቀህ ያዝ
መልካሙን አደራ በመንፈስ ቅዱስ ጠብቅ
እንደ ክርስቶስ በጎ ወታደር መከራን ተቀበል
በጊዜውም አለጊዜውም ፅና
መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል
“አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፥ መከራን ተቀበል፥ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፥ አገልግሎትህን ፈጽም።”
- 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥5
መጋቢት 22