Рет қаралды 6,974
#FANA_TV #FANA_NEWS #ፋና_ዜና
በየወቅቱ ማንነትን መሰረት አድረገው በሚፈፀሙ ወንጀሎች ላይ የሚሳተፉ አካላትን በህግ-ተጠያቂ እንዲሆኑ እና አስፈላጊው ቅጣት እንዲተላለፍባቸው እያደረገ እንደለ የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ ዛር በሰጠው መግለጫ በጉረፈርዳ በመተከል እነማ በሌሎች የሀገሪቱ አከባቢዎች ማንነትን መሰረት በማድረግ በተፈጸሙ ወንጀሎች ተሳታፊዎችን በመለየት ክስ በመመስረት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል ብለዋል።