Рет қаралды 76,337
ከሚያዝያ 20-22/2015 የተካሄደው የሀዋሳ እናት አጥቢያ ሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን የጸሎት ቤት ምርቃት።
ግጥም/Lyrics
የሰራኸው ሁሉ ድንቅ
ከመነገር የምትልቅ
ከቃላት በላይ ትልቅ
ዙፋንህ በጽድቅ የፀና ቅድስናህ መኖርያህ
ሁሉንም የምትገዛ የታወቅክ በችሎታህ
ምን ልበልህ ምን ላምጣልህ | 2x|
የሺህ ተራሮች እንስሳት ቢሰዉልህ ያንስብሃል
የማይፈራህ የለምና የተገለጠለት ክብርህ
ልቤ እየቀለጠልህ በብዙ መስዋዕት ላክብርህ