Absolutely ! That is a good attitude, but lets not forget that Ethiopia's biggest enemy the last three years was none other than Abiy. አብይ ስልጣን ባስቸኳይ ለሀገር ወዳድ የሽግግር መንግሥት ያስረክብ፣ አለበለዛ ፈረንጆችና አረቦች ግርግሩን ተጠቅመው ሀገሪቱን ድምጥማጧን ነው የሚያጠፏት። ባለፉት ሶስት አመታት እንደታዘብነው፣ ሰውየው ኢትዮጵያን የሚመጥን መሪ አይደለም። ለምን ቢባል፣ ብዙ የውስጥ አዋቂዎች፣ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚከሰቱትን ጭፍጨፋዎች የሚፈፅመው መንግስት ነው፣ ማለትም አብይ ነው እያሉ ነው። * አብይ ሀገር ወዳድነቱን እና በኢትዮጵያዊነት ርእዮተ አለም አማኝነቱን ማስመስከር ከፈለገ፣ 1. ስልጣን ሙጥኝ ብሎ መያዙን ያቁም 2. ምርጫውን ላልተወሰነ ጊዜ ያስተላልፍ 3. ስልጣን ለሀገር ወዳድ የሽግግር መንግስት ያስረክብ መረሳት የሌለበት ሀቅ፣ ባለፉት ሶስት አመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ላይ ታላቅ ሸር ሲሸርቡ ከነበሩት ውስጥ አብይ ቀዳሚው ነው። 1. ስለ ኢትዮጵያዊነት ሰብኮ ስልጣን ያዘ 2. ሰዉ ተደስቶ እንዴት አይነት ጥሩ መሪ አገኘን አለ፣ ሆኖም እያደር እያደር የአብይ ውነተኛ ገፅታ ለህዝቡ ግልፅ እየሆነ መጣ a. የህዳሴ ግድብ መዘግየት፣ b. በተዋህዶ ላይ ጥቃት፣ c. ታሪካዊ ቅርሶች ላይ ጥቃት፣ d. ስመኘው በቀለ፣ e. አሳምነው ፅጌ፣ f. ለገ ጣፎ፣ g. ሻሸመኔ፣ h. መተከል፣ i. ወለጋ፣ j. አጣዬ፣ ወዘተ እና ሰዉ አዲስ መሪ እንጂ፣ ለውጥ መቼ መጣ ማለት ጀመረ ። Ethiopians view of Abiy has now changed from "sent by God" to "snake" 3. ጎሰኝነትን በኢትዮጵያዊነት አልተካም አለ፣ ክልሎች በጭራሽ አይፈርሱም አለ፣ ምንም እንኳ ሰዉ የደገፈው ያን አደርጋለሁ ስላለ ቢሆንም 4. የደገፈው ህዝብ ===> ውነተኛ ለውጥ አምጣ ! እሱ ===> አሻፈረኝ ! 5. ህዝቡ የአብይ አላማ የወያኔን ጎሰኛ ስርዓት በወረሞ ጎሰኛ ስርዓት መተካት መሆኑን ተረዳ፣ ማለትም፣ ሰውየው ያወራውን አምነው የደገፉትን ኢትዮጵያውያን ካደ 6. እናም የደበቀውን የወሮሙማ አላማ በግልፅ ማራመድ ጀመረ 7. ታድያ አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ አብይ ከስልጣን ይውረድ የሚል ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፣ የሱ ከስልጣን መውረድ ሀገሪቱን ከጥፋት የሚያድን ነው። አብይ የኢትዮጵያዊነት ርዕዮተ አለም ተከታይ አለመሆኑና የወሮሙማ አራማጅ መሆኑ፣ ለመሪነት ተቀባይነት እንዳይኖረው ዋና ምክንያቶች ናቸው።
@AmalAmal-mt2eg3 жыл бұрын
Dr.abey Ahmed we love u and we have special respect for you. You are young, brilliant and smart leader. With in short periods of time u did amazing jobs for the coming years u will do more. God bless you my beloved abbch. Amen
Long live the Ethio-Eritrean military and diplomatic solidarity , to dismantle, defeat and bury the evil Junta and its Puppets for regional peace political stability , social harmony and economic growth and development in the Horn of Africa .
Look! Think of it this way, in my opinion, this is a good thing that America Oppose Ethiopia. Why do I say that? This will woken up Africans to unite. Although we need all the help we can get to develop our country, I guarantee You the help to development Ethiopia wouldn’t have come from America. Instead, Ethiopia should hold on to other friendly countries to have all the Technology resources, farming, infrastructure, hydrology power, mineral research such as digging for more Gold and find a permanent solution To open port. Most of all Very urgently, farming, farming and farming!!!! There’s a saying, don’t give fish to a fish lover, instead, show him how to fish.
@ermiastesf72983 жыл бұрын
The westerners will not in your favor even you are trrating them very soft. The Abiy government must have a very strong stand when dealing with westerner countries! Just kick out the Ambassador
Ethiophaa machem Le Farjoch Atugezame Emamaa hager Selamish ybzalin
@berndg.46513 жыл бұрын
Right, but Abiy is also not the right leader for Ethiopia. አብይ ስልጣን ባስቸኳይ ለሀገር ወዳድ የሽግግር መንግሥት ያስረክብ፣ አለበለዛ ፈረንጆችና አረቦች ግርግሩን ተጠቅመው ሀገሪቱን ድምጥማጧን ነው የሚያጠፏት። ባለፉት ሶስት አመታት እንደታዘብነው፣ ሰውየው ኢትዮጵያን የሚመጥን መሪ አይደለም። ለምን ቢባል፣ ብዙ የውስጥ አዋቂዎች፣ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚከሰቱትን ጭፍጨፋዎች የሚፈፅመው መንግስት ነው፣ ማለትም አብይ ነው እያሉ ነው። * አብይ ሀገር ወዳድነቱን እና በኢትዮጵያዊነት ርእዮተ አለም አማኝነቱን ማስመስከር ከፈለገ፣ 1. ስልጣን ሙጥኝ ብሎ መያዙን ያቁም 2. ምርጫውን ላልተወሰነ ጊዜ ያስተላልፍ 3. ስልጣን ለሀገር ወዳድ የሽግግር መንግስት ያስረክብ መረሳት የሌለበት ሀቅ፣ ባለፉት ሶስት አመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ላይ ታላቅ ሸር ሲሸርቡ ከነበሩት ውስጥ አብይ ቀዳሚው ነው። 1. ስለ ኢትዮጵያዊነት ሰብኮ ስልጣን ያዘ 2. ሰዉ ተደስቶ እንዴት አይነት ጥሩ መሪ አገኘን አለ፣ ሆኖም እያደር እያደር የአብይ ውነተኛ ገፅታ ለህዝቡ ግልፅ እየሆነ መጣ a. የህዳሴ ግድብ መዘግየት፣ b. በተዋህዶ ላይ ጥቃት፣ c. ታሪካዊ ቅርሶች ላይ ጥቃት፣ d. ስመኘው በቀለ፣ e. አሳምነው ፅጌ፣ f. ለገ ጣፎ፣ g. ሻሸመኔ፣ h. መተከል፣ i. ወለጋ፣ j. አጣዬ፣ ወዘተ እና ሰዉ አዲስ መሪ እንጂ፣ ለውጥ መቼ መጣ ማለት ጀመረ ። Ethiopians view of Abiy has now changed from "sent by God" to "snake" 3. ጎሰኝነትን በኢትዮጵያዊነት አልተካም አለ፣ ክልሎች በጭራሽ አይፈርሱም አለ፣ ምንም እንኳ ሰዉ የደገፈው ያን አደርጋለሁ ስላለ ቢሆንም 4. የደገፈው ህዝብ ===> ውነተኛ ለውጥ አምጣ ! እሱ ===> አሻፈረኝ ! 5. ህዝቡ የአብይ አላማ የወያኔን ጎሰኛ ስርዓት በወረሞ ጎሰኛ ስርዓት መተካት መሆኑን ተረዳ፣ ማለትም፣ ሰውየው ያወራውን አምነው የደገፉትን ኢትዮጵያውያን ካደ 6. እናም የደበቀውን የወሮሙማ አላማ በግልፅ ማራመድ ጀመረ 7. ታድያ አሁን የኢትዮጵያ ህዝብ አብይ ከስልጣን ይውረድ የሚል ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፣ የሱ ከስልጣን መውረድ ሀገሪቱን ከጥፋት የሚያድን ነው። አብይ የኢትዮጵያዊነት ርዕዮተ አለም ተከታይ አለመሆኑና የወሮሙማ አራማጅ መሆኑ፣ ለመሪነት ተቀባይነት እንዳይኖረው ዋና ምክንያቶች ናቸው። Abiy is not fit to be PM, not only due to lack of experience and skills, more importantly, because HIS MIND IS CONTAMINATED WITH TRIBALISM AND OLF PROPAGANDA. Quote: Abiy Ahmed Ali is JUNTA 2.0 ! A lot of similarities between Abiy/"Biltsigina" and Junta. 1. Abiy is a tribalist, TPLF too 2. Abiy is an anti-Ethiopian (his insistence to keep the Killils makes him an anti-Ethiopian !), TPLF too 3. Abiy is most likely a foreign agent (agent of ferenjis & Arabs), TPLF too 4. Abiy WILL RIG THE COMING ELECTION, TPLF rigged elections too 5. Abiy is a pathological liar, TPLF too 6. Abiy is dictator, TPLF too 7. Abiy will not hand over power voluntarily, TPLF too 8. Abiy is anti-Tewahedo, TPLF too 9. Abiy committed genocide against Amaras, TPLF too 10. Abiy poses a threat to Ethiopia, TPLF too etc