Рет қаралды 3,896
በስልጣን ደረጃ የኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ (መንግስት) ከዛሬ ጀምሮ አንድ ብር ከአንድ ዶላር ጋር እኩል ነው ብሎ መወሰን ይችላል!
ምን አልባት (በኢኮኖሚክሰኛ Let Assume ተብሎ እንደሚጀመረው) በውሳኔ (Artificial Exchange Rate) ተጠቅሞ መንግስት አንድ ዶላርን ከአንድ ብር ጋር እኩል ቢያደርግ ሊገጥሙት የሚችሉት ኢኮኖሚያዊ፤ ማህበራዊ፤ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ችግሮች ምንድን ናቸው ?