Рет қаралды 6,365
ዶ/ር ተስፋዬ በኢንተርናሽናል የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የአዲሱ መደበኛ ትርጒም ተርጓሚ ሆኖ ሠርቶአል፡፡ የዶክትሬት ዲግሪውንም የሠራው ለረጅም ዓመት በሠራበትና ወደ ፊትም በስፋት ሊያገለግልበት በሚፈልገው በክርስቲያናዊ ዐቅብተ እምነት (Christian Apologetics) አገልግሎት ነው፡፡
በመንፈሳዊ ርዕሶች ላይ ያተኮሩ መጽሃፎችንም ጨምሮ አሥራ ሰባት መጽሃፍት ጽፋዋል። ለዐቅብተ እምነት አገልግሎት ካለው ትልቅ ሸክም የተነሣ፣ ተስፋ ዐቃብያነ ክርስትና ማኅበርን መሥርቶአል፤ በዐቅብተ እምነትም ላይ በርካታ መጻሕፍትን አዘጋጅቶአል፡፡
ትምህርተ ስላሴ በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ 👇
• ትምህርተ ሥላሴ-The Trinity-...
ቴሌግራም ቻናላችን
t.me/exposingOJ