Рет қаралды 13,417
#መክሊትሙሉጌታ #ግጥም #እያየሁ
መታሰቢያነቱ እዛም እዚህም እየተገደሉ ላሉት ህፃናት ይሁንልኝ!
ይሄን ግጥም እንድፅፍ ያነሳሳኝ ወንድሜ ቅዱስ ሙሉጌታ ሲሆን የግጥሙም መነሻ ሀሳብ በቅርቡ የሚለቀቀው "ሀገር ስጡን" የተሰኘው ሙዚቃ ነው። የሙዚቃው ግጥም በአባቴ ሙሉጌታ ጀዋሬ የተፃፈ ስለሆነ እንደምትወዱት አልጠራጠርም።
"ከዕለታት አንድ ቀን" የተሰኘው የግጥም አልበሜ በውስጡ አስር ግጥሞችን የያዘ ሲሆን በመሀል አንድ ቀን እየዘለልኩ ለተከታታይ አስር ቀናት የምለቀው ይሆናል። እስከዛሬ በትዕግሥት ስለጠበቃችሁኝ በጣም በጣም አመሰግናለሁ: እንደምትወዱትም ተስፋ አደርጋለሁ።
ምስጋና ይድረስልኝ:-
-ለጥላ ስቱዲዩ
-ለደቦል ኘሮሞሽን
-ለዳዊት ሙሉጌታ (ግራፊክስ)
-ለዘሩባቤል (ፎቶግራፈር)
-ለነባ ስጦታዬ
-ለዳሪክ
-ለቤተሰቦቼ እና ለራሴ🤗
☆ከሁሉም በላይ ሁሉን በጊዜዉ ዉብ ላደረገልኝ ፈጣሪ አመሰግናለሁ🙏🏾💜