Рет қаралды 77,786
ደራሲ እና ፀሃፊ አንዳርጌ መስፍን በእድገት በህብረት ዘመቻ የዘመቱና በደርግ ዘመንም በውትደርና ያገለገሉ ሰው ናቸው።ከውትደርና እና ከስነ ፅሁፍ ሙያቸው ባሻገርም በፖለቲካ ላይም ተሳትፎ ሲያደረጉ ይሰተዋሉ ነበር። ወደ 12 ገደማ መፅሃፍት የፃፉ ሲሆን እነዚህም ዳር እስከ ዳር ፣ ደም በደም ፣ ጥቁር ደም ፣ ጥልፍልፍ ፣ ቅሌት ፣ ዶ/ር ጥንቸል ፣ ተረት ተረት ለወጣቶች ፣ የቀበሮ ባህታዊ ፣ ሁለ ገብ የአማርኛ ሰዋ ሰው ፣ የሙት መንፈስ ፣ አባ የሉስ ፣ አርበኛ እና ባንዳ ሚሉት ናቸው።
Spend enjoyable and educational time together with this video, Thanks for watching. If you have any personal questions or comments about this video you can contact me via links mentioned below.
ፌስቡክ 👉 / tsegaye.aberar.1
ኢንስታግራም👉 / tsegayeaberar
ቴሌግራም 👉t.me/tsegayeaberar