Рет қаралды 66,629
"ኢትዮጵያ ለኔ ባለውለታየ ናት ለኔም ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካውያንና ለመላው ጥቅር ህዝብ እንዲሁም ለአረቡ ህዝብና ለመላው የስልምና እምነት ተከታዮች ታላቅ ባለውታ ናት ውለታዋንም የምንከፍልበት ትክክለኛ ጊዜ አሁን ነውና ለኢትየጵያ ለመዝመት ዝግጁ ነኝ" ይላል ሙንዚር ኮዳን፡፡
ሙንዚር ኮዳን በዜግነት ሶሪያዊ ሲሆን በምዕራብያኑ ሴራ ሀገሩ ላይ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያ ከሀገሩ ተሰዶ ኢትዮጵያ ውጥ የሚኖር ሀገር ወዳድ ግለሰብ ነው፡፡
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ፋና ዩቲዩብን ሰብክራይብ በማድረግ መሰል ታሪኮችንና ፈጣን መረጃዎችን ያግኙ፡-
ድረ ገጽ፦ www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- / fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ / fanabroadcastingcorporate
ቴሌግራም፦ t.me/fanatelev...
ትዊተር፦ / fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!