Рет қаралды 48,204
“እግዚአብሔር ረዳቴ ባይሆን ኖሮ፣ ነፍሴ ወደ ዝምታው ዓለም ፈጥና በወረደች ነበር። እኔ፣ “እግሬ አዳለጠኝ” ባልሁ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረትህ ደግፎ ያዘኝ። የውስጤ ጭንቀት በበዛ መጠን፣ ማጽናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት።”
መዝሙር 94:17-19 NASV
“Unless the Lord had given me help, I would soon have dwelt in the silence of death. When I said, “My foot is slipping,” your unfailing love, Lord, supported me. When anxiety was great within me, your consolation brought me joy.”
Psalms 94:17-19 NIV
ይሻለኛል
እኔ ግን ወደእግዚአብሔር
መቅረብ ይሻለኛል
የውስጥ ጭንቀቴ በበዛ መጠን
ማፅናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት
እንዳልሰናከል እግሮቼን ጠበቅክ
በማይወድቀው ምክርህ ልቤን ደገፍክ
ለልቤ እንደመከራዋ ብዛት
ማፅናናትህ ነፍሴን ደስ አሰኛት
እኔ ግን እግሬ አዳለጠኝ ባልኩ ጊዜ
ምህረትህ ደግፎ ያዘኝ
written by Kenessa and Solomon Bula @Hasset Recording Studio 2022
Follow us at
Facebook : / kenessa-and-. .
Instagram : / kenessaands. .