Рет қаралды 114,215
“ሕግህ ደስታዬ ባይሆን ኖሮ፣ በመከራዬ ወቅት በጠፋሁ ነበር። በእርሱ ሕያው አድርገኸኛልና፣ ትእዛዝህን ከቶ አልረሳም። እኔ የአንተ ነኝ፤ እባክህ አድነኝ፤ ሕግህንም ፈልጌአለሁና።”
መዝሙር 119:92-94
“If your instructions hadn’t sustained me with joy, I would have died in my misery. I will never forget your commandments, for by them you give me life. I am yours; rescue me! For I have worked hard at obeying your commandments.”
Psalms 119:92-94 NLT
ሕግህ ደስታዬ
ህግህ| ቃልህ | ደስታዬ ባይሆን ኖሮ
በመከራ ቀን በጠፋው ነበር
ጸጋህ አጽንቶ አቁሞኛልና
ትዛዝህን ከቶ አልረሳም
ስርአትህን እሻዋለው ትዛዝህን አስባለሁ
ልቤንም አስፍተህልኛል በመንገድህም እሮጣለሁ ስርአትህን እሻዋለዉ ቃልህን በልቤ አኖራለሁ ልቤንም አስፍተህልኛል በመንገድህም እሮጣለሁ
ነፍሴ አንተን አንተን አንተን ብቻ ትሻሀለች|3× |
Written by Kenessa and Solomon Bula @Hasset Recording Studios
Follow us
Facebook : / kenessa-and-solomon-bu...
Instagram : / kenessaandsolomon