Рет қаралды 44,574
ሉቃስ 5 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ ከጀልባዎቹም መካከል የስምዖን ወደ ነበረችው ገብቶ፣ ከምድር ጥቂት ፈቀቅ እንዲያደርጋት ለመነው፤ ከዚያም ጀልባዋ ላይ ተቀምጦ ሕዝቡን ያስተምር ጀመር።
⁴ ንግግሩን በጨረሰ ጊዜ ስምዖንን፣ “ወደ ጥልቁ ውሃ ፈቀቅ በልና ዓሣ ለመያዝ መረባችሁን ጣሉ” አለው።
⁵ ስምዖንም መልሶ፣ “መምህር ሆይ፤ ሌሊቱን ሙሉ ስንደክም አድረን ምንም አልያዝንም፤ አንተ ካልህ ግን መረቦቹን እጥላለሁ” አለው።
⁶ እንደዚያም ባደረጉ ጊዜ እጅግ ብዙ ዓሣ ያዙ፤ መረባቸውም ይበጣጠስ ጀመር።
ከለታት በአንዱ ቀን በገሊላ ባህር
አሳ ለማጥመድ ለለሊቱን ሙሉ ለፍን
ሲነጋጋ ጠዋት ቆርጠን ነበር ተስፋ
መረብ እያጠብን ኢየሱስ ሊያስተምር መጣ
ጴጥሮስ ጴጥሮስ
ፈቀቅ አርግልኝ ታንኳህን ከምድር አላቅቅልኝ
እንዳስተምርበት ለፈለገኝ ልታይበት
ፈቀቅ አረኩልህ ታንኳዬን ከምድር አላቀኩህ
ገብተህ አስተማርክበት ላየኝ ሁሉ ታየህበት
ከዚያማ ባረካት ታንኳዬን
ከዚያማ ዳግም ያዘ መረቤን
ከዚያማ ካስተማረበት በኋላ
ከዚያማ መጣልኝ ዘመን የካሳ
ይሰጣል ለኢየሱስ ታነኳ
ይሰጣል ለኢየሱስ መረብ
ከዚያ በኋላ እንዲባረክ
ይሰጣል ለኢየሱስ ህወት
ይሰጣል ለኢየሱስ ታንኳ
ከዚያ በኋላ እንዲበዛ
ዘማሪ በረከት ለማ 2015