Пікірлер
@meseretbekele9832
@meseretbekele9832 2 сағат бұрын
እግዚአብሔር ይባርካቹሁ በእውነት ብዙ ተጠቅመናል ጸጋ ይብዛላቹሁ 🙏🙏🙏
@eteneshkassa2558
@eteneshkassa2558 3 сағат бұрын
አቦ አነቃችሁን እግዚኣብሔር ያንቃቹ ይሄ ትክለኛ ዩትባቹ ነው
@TebebuAssefa-m3q
@TebebuAssefa-m3q 3 сағат бұрын
ቆይ እኚ ሰዎች የት ነበሩ እስካሁን ወገኖቼ በየቸርቹ የዘይት ያለ ከምትሉ ኑ የቃሉን ዘይት ጠጡት የታጨቀ እውቀት ነብሴ እርፍ አለች በናተ ወደድኩት አባትነታችሁን እግዚአብሔር ከኔ እድሜ ቀንሶ ለናተ ይስጣቹ መሪጌታ በዛፉልክ ነው ያሉት በገድሉ ልክ ነው እንጂ ገደል የገባነው መሳይ ባሌ
@ENATMitku-bv7nk
@ENATMitku-bv7nk 3 сағат бұрын
ጌታ ኢየሱስ ዘመኖት ይባርክ እንወዶታለን እንፀልይሎታለን ትውልድ ለኢየሱስ ይበረከካል
@AsegedechGebre-xr2jm
@AsegedechGebre-xr2jm 4 сағат бұрын
ዘመናችሁ ይባረክ ተባረኩ።
@yaredalemu5081
@yaredalemu5081 6 сағат бұрын
ኡኡ ብሎ የሚወጣ የመናፍቅ መንፈስ ነው የያዘህ፣ የማርያምን ልጅ አይደለም የማስመልካቸው እኔ በየሱስ ስም የገባሁ ሰይጣን ነኝ የሚል መንፈስ እንጂ ፣መድሀኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ጋር አልሄድክም፣ መጀመሪያ የንቀት መንፈስ ገባብህ ከዚያ መናፍቅ ሲወሰውስህ ቆየ፣ ከዚያም በመዝሙር የመናፍቅ መንፈስ ገባብህ( ተይዞ ሲጠየቅ እኔ በፀሎት ገባሁ እኔ በመዝሙር ገባሁ እኔ በስብከት ገባሁ እያለ ይናዘዛል) ከዚያም ብዙ ግዜ ፍላጎቱን ለማስፈፀም የሚጠቀመውን የውሸት ህልም አሳየህ ፣ለማሳት ብርሀናዊ መላአክ እስከሚመስል እራሱን ይለውጣል ተብሎ እንደተፃፈ። ይህ የብዙዎች ታሪክ ነው ጥቂት ነው ከቤተሰብ የወረሰው። ሲጀመር ለቅዱሳኑን ቃል ኪዳን የገባላቸው ጌታችን ነው በቅዱሱ ስም ቀዝቃዛ ውሀ የሰጠ የቅዱሱን ዋጋ ያገኛል ብሎ፣ ሲቀጥል ዋናው የቤ/ክ አገልግሎት ቅዳሴው እና ስጋወደሙ በመድሀኒአለም ስም እንደሚዘጋጅ የታወቀ ነው። ተሳክቶለታል kzbin.infoYZw7pM3i6jw?si=NmmbUD46ub_GFALj የኛ ቅዱሶች የትኛው መንፈስ እንደሚመራችሁ ከፍተህ እየው ።ፖስተሮቹ ወንዶች ሚስታቸውን ትተው አብረው ተኝተው ሚስቶች ሲደርሱባቸው። kzbin.info/www/bejne/p2nGfad9YrSMntU&si=-WBQyco7FM0HoD_l ከፍታችሁ እዩት፣ ከቤተሰቦቻቸው ፕሮቴስታንትን ለወረሱ ባለማወቃቸው የሚድኑበት መንገድ አለ ከኦርቶዶክስ ወደ ፕሮቴስታንት ለገቡት ግን ሲኦል እንደሚበላቸው ንገር ብሎ ከሄዱ ሳይድኑ የማይመለሱበት ሰዋሪው በርሜል ቅ/ጊዮረሰጊስ ደጋግሞ ነገረኝ የሚለው ከካቶሊክ ወደ ኦርቶዶክሶ የተመለሰው ወጣት ነው።
@kessatebirhantehadeso
@kessatebirhantehadeso 4 сағат бұрын
ያልተገቡ ሊንኮችን ስላስቀመጡ በራስዎ ፈቃድ እንዲያነሷቸው እንጠይቃለን። ነጻ አስተያየቶትን ያለስድብ ማስፈር ካልቻሉ ለመሰረዝ እንገደዳለን!
@GetuDemisie-of4vy
@GetuDemisie-of4vy 4 сағат бұрын
እንቶ ፈንቶ ከመቀበጣጠር ስህተታቸውን አውጣና ሞግት። ይህንን ከማድረግ ይልቅ የዲያብሎስን ስራ በስድብ እየገለፅክ ነው። ከወዴት እንደወደክ አስብ።
@ehetekarega3640
@ehetekarega3640 7 сағат бұрын
እረ የኢትዮጵያ ኦርቶዶኦክስ ዞሮባታል የሚደርኲን አያዉቊምያ ይቅር በላቸው አለ
@ehetekarega3640
@ehetekarega3640 7 сағат бұрын
እውነት ለመናገር ተባረኩ ምናልባት ከዉድቀት ታድኑት ይሖናል ምክንያቱም አሑን እያየን ያለነው ነገር በዘር እና በብርሔ ሐይማት በዝሕ ደረጃ መዉረዷ እኔንም ጨምሮ ቤተክርስቲያ መሔድ ትተናል በዘር ምክንት
@TarikuNemomsa-ez2wt
@TarikuNemomsa-ez2wt 8 сағат бұрын
Be kirstos fikir yetelekefu sewochi nachew .emelesha yelachewum.including marigeta ketsela mangistu
@meseretbekele9832
@meseretbekele9832 9 сағат бұрын
እግዚአብሔር ይባርኮት መሪጌታ እውነት ብለዋል ስለ ማሪያም ማወቅና መወገን ደህንነትን አያስገኝልንም ለማወቅ ብቻ ነው
@haimanotayalew2349
@haimanotayalew2349 9 сағат бұрын
You all are so brave that you are explaining bible as Paul, the apostle of God, expressed.
@esayaszewdie
@esayaszewdie 9 сағат бұрын
እናንተ መልካም መምህራን ተባረኩ!!!💗💗💗
@AssieWolde
@AssieWolde 9 сағат бұрын
በሙሉ ልብና አፍ አሜን የሚያስብል ትምህርት ነው በተወደዱና ትክክለኛ መምህራኖቻችን የተላለፈው። እንዴት ይማርካል መሰላችሁ ወንድሞች በሕብረት ተቀምጠው እየተደጋገፉ ሲያስተምሩ ተባረኩ። አንዱን መንፈስ ጠጥታችሁ በአንድ አፍ ስታወጡት ጌታ ይከብራል ሰሚዎችም ከተበታተኑበት ይሰበሰባል። ጸጋ በዝቶላችኋል ተባረኩ።
@GenetBerhane-it7tt
@GenetBerhane-it7tt 9 сағат бұрын
ስለዚህ ምክንያት የቀረውን እንድታደራጅ በየከተማውም፥ እኔ አንተን እንዳዘዝሁ፥ ሽማግሌዎችን እንድትሾም በቀርጤስ ተውሁህ፤ 6 የማይነቀፍና የአንዲት ሚስት ባል የሚሆን፥ የሚያምኑም ልጆች ያሉት፥ ስለ መዳራትም ወይም ስለ አለመታዘዝ የማይከሰስ ማንም ቢኖር፥ ሹመው። 7 ኤጲስ ቆጶስ፥ እንደ እግዚአብሔር መጋቢ፥ የማይነቀፍ ሊሆን ይገባዋልና፤ የማይኮራ፥ የማይቆጣ፥ የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ፥ ነውረኛ ረብ የማይወድ፥ 8 ነገር ግን እንግዳ ተቀባይ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚወድ፥ ጠንቃቃ፥ ጻድቅ፥ ቅዱስ፥ ራሱን የሚገዛ ይሁን፤ 9 ሕይወት በሚገኝበት ትምህርት ደግሞ ሊመክር ተቃዋሚዎቹንም ሊወቅስ ይችል ዘንድ፥ እንደተማረው በታመነ ቃል ይጽና። 10 የማይታዘዙና ከንቱ የሚናገሩ የሚያታልሉ ይልቁንም ከተገረዙት ወገን የሚሆኑ ብዙ ናቸውና፤ 11 እነዚህም ስለ ነውረኛ ረብ የማይገባውን እያስተማሩ ቤቶችን በሞላው ስለ ሚገለብጡ፥ አፋቸውን መዝጋት ይገባል። Titus 1:6-11
@GenetBerhane-it7tt
@GenetBerhane-it7tt 9 сағат бұрын
ማንም ኤጲስ ቆጶስነትን ቢፈልግ መልካምን ሥራ ይመኛል የሚለው ቃል የታመነ ነው። 2 እንግዲህ ኤጲስ ቆጶስ እንዲህ ሊሆን ይገባዋል፤ የማይነቀፍ፥ የአንዲት ሚስት ባል፥ ልከኛ፥ ራሱን የሚገዛ፥ እንደሚገባው የሚሰራ፥ እንግዳ ተቀባይ፥ ለማስተማር የሚበቃ፥ 3 የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ ነገር ግን ገር የሆነ፥ የማይከራከር፥ ገንዘብን የማይወድ፥ 4 ልጆቹን በጭምትነት ሁሉ እየገዛ የራሱን ቤት በመልካም የሚያስተዳድር፤ 5 ሰው ግን የራሱን ቤት እንዲያስተዳድር ባያውቅ፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ይጠብቃታል? 6 በትዕቢት ተነፍቶ በዲያቢሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ፥ አዲስ ክርስቲያን አይሁን። 7 በዲያቢሎስ ነቀፋና ወጥመድም እንዳይወድቅ፥ በውጭ ካሉት ሰዎች ደግሞ መልካም ምስክር ሊኖረው ይገባዋል።
@GenetBerhane-it7tt
@GenetBerhane-it7tt 12 сағат бұрын
ማንም ኤጲስ ቆጶስነትን ቢፈልግ መልካምን ሥራ ይመኛል የሚለው ቃል የታመነ ነው። 2 እንግዲህ ኤጲስ ቆጶስ እንዲህ ሊሆን ይገባዋል፤ የማይነቀፍ፥ የአንዲት ሚስት ባል፥ ልከኛ፥ ራሱን የሚገዛ፥ እንደሚገባው የሚሰራ፥ እንግዳ ተቀባይ፥ ለማስተማር የሚበቃ፥ 3 የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ ነገር ግን ገር የሆነ፥ የማይከራከር፥ ገንዘብን የማይወድ፥ 4 ልጆቹን በጭምትነት ሁሉ እየገዛ የራሱን ቤት በመልካም የሚያስተዳድር፤ 5 ሰው ግን የራሱን ቤት እንዲያስተዳድር ባያውቅ፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ይጠብቃታል? 6 በትዕቢት ተነፍቶ በዲያቢሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ፥ አዲስ ክርስቲያን አይሁን። 7 በዲያቢሎስ ነቀፋና ወጥመድም እንዳይወድቅ፥ በውጭ ካሉት ሰዎች ደግሞ መልካም ምስክር ሊኖረው ይገባዋል።
@LidiyaTadesseJote-hb8fn
@LidiyaTadesseJote-hb8fn 13 сағат бұрын
blessed groups
@TizuTeklu
@TizuTeklu 13 сағат бұрын
ስለ አድኖ አለ የሚያድን ስእል የለም ተባረኩ
@FantahunDerese-c6z
@FantahunDerese-c6z 14 сағат бұрын
God bless you brothers,you are chosen by christ
@FantahunDerese-c6z
@FantahunDerese-c6z 14 сағат бұрын
George was an Armenia solider
@Dtd4Ed3ff
@Dtd4Ed3ff 17 сағат бұрын
ተባረኩ መምሕሮቻችን ድንቅ እይታ ነዉ ብዙዎቻችን ተላል የማይባል ግንዛቤ እያገኘን ነዉ ክበሩልን ጸጋይብዛላችሁ
@Abelmedia1214
@Abelmedia1214 17 сағат бұрын
ጋዜጠኛው ችኩል ችኩል አትበል ድምፅህም ከሁሉም በለጠ የትጩህ ሳውንዱን አሬንጅ አድርግ በጣም ይረብሻል ከይቅርታ ጋር❤❤❤
@selamgizaw4670
@selamgizaw4670 17 сағат бұрын
ኢየሱስ በደሙ ይሸፍንህ!
@mekedesmezmur4057
@mekedesmezmur4057 Күн бұрын
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ለእውነት ቆማችሁ ሁሉን በድፍረት ስለ ምትናገሩ እድሜ ጤና ይብዛላችሁ
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
መምህር ጌታቸውም መሪ ጌታም ከሚዲያ እንዳይጠፉብን: ሀሜት የምንሰበስበው ከናንተ ስለሆነ እንደዚሁም እናንተ ማር የተቀባ መርዝ ስታቀብሉን ማሩ ማር ለመሆኑ ለማረጋገጥ የምንሄድበት መንገድ መርዙንም እናሳየን ነው: አንዳንዴም መርዙን ከማሩ ጋር ሳናቅ እየበላን ሳይገለን ቀርቶ መርዙን ተለማመድነው: አሁን የፈለጋቹትን መርዝ ብታመጡ ሰውነታችን ለመደው አልገል አለን እንደናንተ ሀሳብ አልሆነው: መልካም ጊዜ ለሁላቹም::
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
አየሗቹ ሰማዋቹ ለማዳመጥም ሞከርኩ: ግን ምንም ፍሬ አጣሁባቹ ሶስታቹንም ማለትም ጠያቂውም ተጠያቂዎቹም:: ምሬ ቢስ ሆናቹብን:: አንድም እንኳን ጥቅስ ጠቅሳቹ ለመሞገት ወይም ለማስረዳት አልሞከራቹም: ሁሉም ነገራቹ ሀሜት ነበር: ለምሳሌ አንዱኛው መምህር እንዲ ሲል ነበረ " መሪ ጌታ ያስታውሳሉ እንደው ሁለት ጳጳሳት ሲጨዋወቱ እንዲ አሉ እንደው እኮ ይሄ ሕዝብ አይድንም አሉ እኮ አንዱኛው ጳጳስ: ሁለተኛው ደግሞ አንተስ መቼ ዳንክና አሏቸው:" ወዘተ ወዘተ... እያላቹ ነው ሀሜታቹን የምታጠናክሩት:: እንደው ደግሞ ትዝ ይልሀል አንዱኛው የጴንጤ ዘማሪ መጠጥ ሲጠጣ አንዳንድ የእምነቱ ተከታይዎች አዩትና አንተ ትጠጣለ እንዴ ሲሉት እሱም እንዲ አለ በቃ እንደውም ማሪያም ታማልዳለች አለ ትላላቹ: አቤት ሀሜት:: አትስከር የሚል ህግ ነው ያለው: ስለዚ አንድ ብርጭቆ ወይስ ሁለት ብርጭቆ መጠጥ ነው የሚያሰክረው ስለዚ መጠጥ ይከልከል እያላቹ ነው:: ኦርቶዶክ ስከሩ የሚል ትምህርት የላትም: እናንተ ግን ስከሩ ብላለች ለማለት ሲዳዳቹ አየሁኝ:: እንደውም የኛ እምነት ተዋህዶ ፆምን ከመፅሀፍ ቅዱስ ጠቅሳ ስታስተምር በፆም ወቅት መጠጥም እንደሚከለከል በደንብ ንው ያስተማሩን:: እኔ ግን ለናንተ አዘንኩ ይሄንን ጥቅስ ምን እንደምታደርጉት " ከመካከላቹ እብዝቶ መጠጥን የማይጠጣውን አለቃ እንዲሆናቹ ሹሙት" የሚለውን ምን ታደርጉት:: እሱ ብቻ እይደለም ለወደፊቱ እንዲሰረዝ የምትጠይቁት የቅድስት ድንግል ማርያም ልጅን የእየሱስ ክርስቶስን ተአምር በዛ በጣና ዘገሊላ በሰርጉ ቤት ያደረገው ተአምር ውሀውን ወደወይን ጠጅ የቀየረበትን: ተአምር ያ ብቻ አይደለም እንደውም ተጋባዦቹ እንዲ ብለዋል እንደው መልካም የሆነውን በመጀመሪያ ማቅረብ ሲገባቹ በስተመጨረሻ ታመጣላቹ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰተዋል: ይ ማለት ተጋባዦች የመጀመሪያውንም ጠጥተዋል ጌታም ወደወይን የቀየረውን ጠጥተዋል: እንግዳው ምን እንበል?:: የጳጳስ ሚስቱ ቤተክርስቲያን ነች ይባላል: እናም ዶክተር ዘበነምያሉት እያንዳንዱ ጳጳሳት (ሚስት) ማለትም ቤተ ክርስቲያን ማለታቸው ነው:: ነገር አታጣሙ:: ቸር ይበለት:
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
አየሗቹ ሰማዋቹ ለማዳመጥም ሞከርኩ: ግን ምንም ፍሬ አጣሁባቹ ሶስታቹንም ማለትም ጠያቂውም ተጠያቂዎቹም:: ፍሬ ቢስ ሆናቹብን:: አንድም እንኳን ጥቅስ ጠቅሳቹ ለመሞገት ወይም ለማስረዳት አልሞከራቹም: ሁሉም ነገራቹ ሀሜት ነበር: ለምሳሌ አንዱኛው መምህር እንዲ ሲል ነበረ " መሪ ጌታ ያስታውሳሉ እንደው ሁለት ጳጳሳት ሲጨዋወቱ እንዲ አሉ እንደው እኮ ይሄ ሕዝብ አይድንም አሉ እኮ አንዱኛው ጳጳስ: ሁለተኛው ደግሞ አንተስ መቼ ዳንክና አሏቸው:" ወዘተ ወዘተ... እያላቹ ነው ሀሜታቹን የምታጠናክሩት:: እንደው ደግሞ ትዝ ይልሀል አንዱኛው የጴንጤ ዘማሪ መጠጥ ሲጠጣ አንዳንድ የእምነቱ ተከታይዎች አዩትና አንተ ትጠጣለ እንዴ ሲሉት እሱም እንዲ አለ በቃ እንደውም ማሪያም ታማልዳለች አለ ትላላቹ: አቤት ሀሜት:: አትስከር የሚል ህግ ነው ያለው: ስለዚ አንድ ብርጭቆ ወይስ ሁለት ብርጭቆ መጠጥ ነው የሚያሰክረው ስለዚ መጠጥ ይከልከል እያላቹ ነው:: ኦርቶዶክ ስከሩ የሚል ትምህርት የላትም: እናንተ ግን ስከሩ ብላለች ለማለት ሲዳዳቹ አየሁኝ:: እንደውም የኛ እምነት ተዋህዶ ፆምን ከመፅሀፍ ቅዱስ ጠቅሳ ስታስተምር በፆም ወቅት መጠጥም እንደሚከለከል በደንብ ንው ያስተማሩን:: እኔ ግን ለናንተ አዘንኩ ይሄንን ጥቅስ ምን እንደምታደርጉት " ከመካከላቹ እብዝቶ መጠጥን የማይጠጣውን አለቃ እንዲሆናቹ ሹሙት" የሚለውን ምን ታደርጉት:: እሱ ብቻ እይደለም ለወደፊቱ እንዲሰረዝ የምትጠይቁት የቅድስት ድንግል ማርያም ልጅን የእየሱስ ክርስቶስን ተአምር በዛ በጣና ዘገሊላ በሰርጉ ቤት ያደረገው ተአምር ውሀውን ወደወይን ጠጅ የቀየረበትን: ተአምር ያ ብቻ አይደለም እንደውም ተጋባዦቹ እንዲ ብለዋል እንደው መልካም የሆነውን በመጀመሪያ ማቅረብ ሲገባቹ በስተመጨረሻ ታመጣላቹ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰተዋል: ይ ማለት ተጋባዦች የመጀመሪያውንም ጠጥተዋል ጌታም ወደወይን የቀየረውን ጠጥተዋል: እንግዳው ምን እንበል?:: የጳጳስ ሚስቱ ቤተክርስቲያን ነች ይባላል: እናም ዶክተር ዘበነምያሉት እያንዳንዱ ጳጳሳት (ሚስት) ማለትም ቤተ ክርስቲያን ማለታቸው ነው:: ነገር አታጣሙ:: ቸር ይበለት:
@GetuDemisie-of4vy
@GetuDemisie-of4vy 4 сағат бұрын
ወንድሜ ስለ ጊዮርጊስ መጥቀስ ያልቻሉትመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ ስለሌለ ነው። እንቶ ፈንቶ ከሚያወራው ገድል መፃህፍት ውስጥ ሂድና ፈልገው።
@mzsonsie
@mzsonsie Күн бұрын
I'm not orthodox but I really enjoy listening to all the teachings on this channel. It's helping me learn about a lot of things. Egziabher Yebarkachehu hilachehunem
@tezerashgebreyes1042
@tezerashgebreyes1042 Күн бұрын
እንዴት ደስ እንደሚል አገላለፆት ዼንጤ መሆን መታደል ነው ብዬ እንዳስብ አደረጉኝ መሪጌታ ጌታ ብርክ ያድርጎት 🙏🙏🙏🙏🙏
@YosefGeresu-q8o
@YosefGeresu-q8o Күн бұрын
የወንጌል አርበኞች መጣቹልኝ ተባረኩልኝ
@ROMANAKALU
@ROMANAKALU Күн бұрын
አባቶቼ ጋሽ ጌታቸው እና ጋሽ ፅጌ እግዚሀብሄር ውለታችሁን ይመልስ
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
የዶክተር መስከረም ሎጂክ ትክክለኛ እና በጥሩ ሁኔታ የተገለፀ ነው: እናንተ ግን በጋቢው ልክ ይጋርዳ ል በዛፉ ልክ ይጋርዳል ብላቹሗል: ነገር ግን የዛፉ ጥለና ዛፉ እኩል የሚሆነው በጣም በተወሰነ ሰአት ነው ለምሳሌ ፀሀይ መሀል ለመሀል ስትሆን ዛፉ ወይም ጋቢው ጥላ ሁሉ ላይኖረው ይችላል እኩለ ቀን ላይ:: ነገር ግን የፀሀዩ ብርሀን ለዛፉ ህይወት ሆኖ ለኛ ፍሬ ይሰጠናል እንዲሁም ጋቢውን አድርቆ ለኛ ንፁ የሚለበስ የሚያሞቀን ይሆናል:: ያው የመቃወም ባህሪያቹ ስለሆነ ቀጥሉበት:: በቃ ምን ይደረግ:: አሜን
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
የዶክተር መስከረም ሎጂክ ትክክለኛ እና በጥሩ ሁኔታ የተገለፀ ነው: እናንተ ግን በጋቢው ልክ ይጋርዳ ል በዛፉ ልክ ይጋርዳል ብላቹሗል: ነገር ግን የዛፉ ጥለና ዛፉ እኩል የሚሆነው በጣም በተወሰነ ሰአት ነው ለምሳሌ ፀሀይ መሀል ለመሀል ስትሆን ዛፉ ወይም ጋቢው ጥላ ሁሉ ላይኖረው ይችላል እኩለ ቀን ላይ:: ነገር ግን የፀሀዩ ብርሀን ለዛፉ ህይወት ሆኖ ለኛ ፍሬ ይሰጠናል እንዲሁም ጋቢውን አድርቆ ለኛ ንፁ የሚለበስ የሚያሞቀን ይሆናል:: ያው የመቃወም ባህሪያቹ ስለሆነ ቀጥሉበት:: በቃ ምን ይደረግ:: አሜን
@captainayub6482
@captainayub6482 Күн бұрын
ጠያቂው ከመጠየቅ ቢጠየቅ ጥሩ ነው
@HenokBeyene-m4d
@HenokBeyene-m4d Күн бұрын
በርቱልን፡ጸግሁ የብዝሃልሽ ጎይታ።
@gjhh9121
@gjhh9121 Күн бұрын
መጥ መጠጣት እና ሱስ የኦርቶዶክስ ገፅታ እንደሆነ ለማመልከት አትልፉ። እንደ ሌላው ተደብቆ ሁሉን ከማድረግ በገሀድ ይሻሻል። ከጴንጤ የባሰ ጉደኛ ደሞ አለ?
@gjhh9121
@gjhh9121 Күн бұрын
አትሸውዱ አታስቱ። በሮማን empire ክርስቲያኖች ስለሚጠቁ አሳን ምልክት አደረጉ። መስቀል ከያዙ ይታወቃሉ። ሮማኖች ክርስቲያን ከሆኑ በኋላ መስቀል መደበቁ ቀረ። ሀሌ ሉያ። አንዲቷ እውነተኛዋ ካቶሊኳ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን። ክርስቶስ የመሰረቷል ሐዋርያት የሰሰጡን እነ አናንያስ ፣ አግናሲዮስ ፣ አትናቲዎስ ያቆዩልን የማትታደስ የማትለወጥ ሙሉ የሆነች። አንደኛችሁን ጴንጤ ን በሉ። ህዝብ አታወዛግቡ።
@HagiHagi-cr9si
@HagiHagi-cr9si Күн бұрын
❤❤❤❤❤❤
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
ወዳጆቼ ዶክተር ዘበነን በሙሉ ልባቹ ሳትሰሙት ነው ነቀፋና አስተያየት ለመስጠት የቸኮላቹት: ዶክተር ዘበነ ያሉት "አንዳንድ ሰዎች እና አንዳንድ የኛው እምነቶች እቤት ያለት ስእለ አድኖ ትክክለኛው አይደለም" ስእሉ የሆሊውድ አክተሮች ናቸው ስለዚ የምታደርጉትን እወቁ ነው ያሉት:: አዎን የአርመንያን ቅዱሳን ነጭ ይሆናሉ እንደዚሁም የግሪክ ብልው አብራርተዋል:: ያው ግን የተነሳቹበት መሰረት ማነፅ ሳይሆን ማፍረስ ስለሆነ መቃወም እጣ ፋንታቹ ነው:: ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደግሞ በናንተ መነቀፍ ደሞዟ ነው ስለዚ ቀጥሉበት: የሚቀበላቹ ግን ያው እንደናንተው ያለ መናፍቅ ነው:: ሰላም ዋሉ::
@thetruthreveal7962
@thetruthreveal7962 Күн бұрын
ወዳጆቼ ዶክተር ዘበነን በሙሉ ልባቹ ሳትሰሙት ነው ነቀፋና አስተያየት ለመስጠት የቸኮላቹት: ዶክተር ዘበነ ያሉት "አንዳንድ ሰዎች እና አንዳንድ የኛው እምነቶች እቤት ያሉት ስእለ አድኖ ትክክለኛው አይደለም" ስእሉ የሆሊውድ አክተሮች ናቸው ስለዚ የምታደርጉትን እወቁ ነው ያሉት:: አዎን የአርመንያን ቅዱሳን ነጭ ይሆናሉ እንደዚሁም የግሪክ ብልው አብራርተዋል:: ያው ግን የተነሳቹበት መሰረት ማነፅ ሳይሆን ማፍረስ ስለሆነ መቃወም እጣ ፋንታቹ ነው:: ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደግሞ በናንተ መነቀፍ ደሞዟ ነው ስለዚ ቀጥሉበት: የሚቀበላቹ ግን ያው እንደናንተው ያለ መናፍቅ ነው:: ሰላም ዋሉ::
@fikruzewdie5190
@fikruzewdie5190 Күн бұрын
ዘመኔን በሙሉ በኪሳራ ነበርኩ። አሁን ግን ነቅቻለሁ ።
@sabetto9653
@sabetto9653 Күн бұрын
Amen
@egelgladiater2234
@egelgladiater2234 Күн бұрын
በርቱልን
@God-db9vp
@God-db9vp Күн бұрын
ሰላም ለሁላቹ፡ የተሃድሶ ማሕበር ስለ ደቂቀ እስጢፋኖስ ያለው እይታ እንዴት ነው፧ ብትመልሱልኝ ደስ ይለኛል።
@kessatebirhantehadeso
@kessatebirhantehadeso Күн бұрын
ስለ አስተያየትዎና ስለሚከታተሉን እጅግ ደስ ይለናል ፤ እግዚአብሔር ይመስገን! የርስዎን ጥያቄ ጨምሮ የበርካቶች ጥያቄ ስላለ ፤ ወደፊት ጊዜው ሲደርስ እንመጣበታለን። እስከዚያው ድረስ ግን ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ብቻ እናተኩራለን።
@Ayumagna-pk2cs
@Ayumagna-pk2cs Күн бұрын
ፀጋውን ያብዛላችሁ ቶሎ ቶሎ ኑልን እግዚአብሔር ይባርካችሁ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤
@mhhhedgudelese
@mhhhedgudelese Күн бұрын
ቤተክርስቲያኗ በጠንቁዋይ በመተተኛች በሟርተኛች በደብተራዎች ተወሮ ነው ያለው እውነታ ይሔ ነው በጠቅላላ ጠንቁዋይ መተተኛ ሟርተኛ ደብተራ ነው የተጠራቀመው አገሪቱዋ ሠላም ያጣቺው በነዚሕ ጠንቁዋዮች መተተኞች ደብተራዎች ተወሮ ነው እውነቱ ይሔ ነው ።
@FirewotDejene
@FirewotDejene Күн бұрын
እዉነት ጌታ ይባርኮት እዉነት እያሳዩን ስለሆን
@መሃመድሸሁ
@መሃመድሸሁ Күн бұрын
ከቤት ሰራተኝነት የተባረረች የቤት ሰራተኛ የቀጣሪዋን ስም ማጥፋት የተለመደ ነው። መባረር ችግር ነው😂😂😂
@መሃመድሸሁ
@መሃመድሸሁ Күн бұрын
ከቤት ሰራተኝነት የተባረረች የቤት ሰራተኛ የቀጣሪዋን ስም ማጥፋት የተለመደ ነው። መባረር ችግር ነው😂😂😂
@hosannafikreg4693
@hosannafikreg4693 Күн бұрын
በጣም ነው ምወዳቹ ግን መምህር ጌታቸው ለውስጥ እቃሽ ዘምራለው ብለው ይዘምራሉ ሲሉ በጣም ነው የሳኩት😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
@ጌትነትአንዳርጌ
@ጌትነትአንዳርጌ Күн бұрын
ሰውየው እኮ ማለት የነበረበት እንዲህ ነበር - ይነሱ ጳጳሱ ከጠርሙሱ፤ ይነሱ ቀሳውስቱ ከድራፍቱ ፤ ይነሱ ኦርቶወች ከጠርሙሱ ቢል ጥሩ ነበር እንጅ ጠጭ መጠጫው ላይ ቢለጠፍ ምን ይገርማል።ምክንያቱም ጊዮርጊስ ጠጭ ብቻ ሳይሆን ነፍሰ ገዳይ ነበር። ወታደር ነበርና። አሁንም ይህ የሙት መንፈስ ብዙወችን እየገደለ ነው። የሚታመኑበት ሁሉ ይሞቱበታል። የእግዚአብሔር ቃል ግን ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ አልፋና ኦሜጋ እኔ ነኝ። ይላል።ራእይ 1፡8 ደግሞም - አትፍራ ፊተኛውና መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ ሞቸም ነበርሁ እነሆም ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ። ራእይ 1፡17 ጀምሮ ። እንግዲህ ወደዚህ ንጉሥ የሚመጣ ሁሉ ይድናል። ተባረኩ።