Рет қаралды 32,900
Paulos Fekadu
በ451 ዓ.ም በኬልቄዶን በተደረገ ጉባኤ፣ ክርስቶስ ሁለት ባሕርይ እንዳለው ተገልጿል። የካቶሊክ፣ የምሥራቅ (የግሪክ) ኦርቶዶክስና የፕሮቴስታንት አብያተ ክርስቲያናት ይህንን ይቀበላሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ግን “ተዋሕዶ”ን መርጣ አንድ ባሕርይ ትላለች። በሁለቱ መካከል ምን ልዩነትና ተመሳሳይነት አለ? ሁለቱም ትክክል ሊሆኑስ ይችላሉ?