እህታችን ሰብለ በጣም የምትደነቅ አስተዋይ ቁምነገረኛ ለባልዋም ዘውድ የሆነች ነች። እኔ እንደምንረዳው ያደገችበት አጥቢያ ቤተክርስቲያን የዘመኑ ንፋስ ያልነካው ጤናማ የእ/ር ቃል ተመግባ እንዳደገች ማሳያ ነው።እ/ር አንቺን ስለራስሽ ብቻ ሳይሆን ሌላውን የምትጠቅሚበት ፀጋ በውስጥሽ አስቀምጧል ለማለት እደፍራለሁ። ተባረኪ ቀሪው ዘመንሽ ስለሌሎች ጥቅም የምትኖር ያድርግሽ!!! ቲጂ I love your show. you are very professional and expert on what you do. More Blessings to you and to wise seble.
መዝሙረ ዳዊት 85 8፤ እግዚአብሔር አምላክ የሚናገረውን እሰማለሁ፤ ሰላምን ለሕዝቡና ለቅዱሳኑ፡ ልባቸውንም ወደ እርሱ ለሚመልሱ ይናገራልና። That’s true…..hearing from God is the one and only way. God bless you dear sisters.